የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #9 | ትንሣኤ ሁሉን ቻይነትን መሠረት ያደረገ ነው (ክፍል 2)

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #9 | ትንሣኤ ሁሉን ቻይነትን መሠረት ያደረገ ነው (ክፍል 2)

16:20 Apr 8, 2025
About this episode
የክርስቶስ ትንሣኤ የእምነታችንን ቁልፍ ስፍራ ይይዛል። በክርስቶስ ትንሣኤ ሞት ማመናችን በእግዚአብሔር መታመናችንና በርሱ መተማመናችንን የሚያረጋግጥ ልዩ መገለጫ ነው። ያለ ክርስቶስ ትንሣኤ ክርስቲያናዊ ትምህርቶች ምንነትና ትርጒም አይኖራቸውም። ክርስቶስንም ሆነ የአማኝን ተስፋ ያለ ኢየሱስ አካላዊ ትንሣኤ ለማወጅ መጣር፣ የእምነትን መሠረታዊ እውነት ወደ ሚንድ ደረጃ የሚያደርስ ነገር ሲሆን የክርስቶስ ወንጌል የሞቱና የትንሣኤው ወንጌል ነው። 
Select an episode
0:00 0:00