የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #21 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 5)

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #21 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 5)

16:47 Jul 1, 2025
About this episode
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ እግዚአብር ለሰው ልጆች የሕይወት ተሐድሶ ያቀደውን ዕቅድ በተግባር እንዳበሰረው መገንዘብ ይቻላል። የእርሱ ትንሣኤ የኛን የሕይወት ተሐድሶና ያም መታደስ ያመጣውን ለውጥ ወክሎታል። ምክንያቱም የሕይወታችን ለውጥ ወይም ተሐድሶ ውጤት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ ሥራ የመጽቅን፣ ዳግመኛ የመወለድንና ከእርሱ ጋራ ከሙታን የመነሣትን ዋና ዋና ትሩፋቶችን የያዘ ነው።
Select an episode
0:00 0:00