የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #11 | የኢየሱስ ትንሣኤ እውነተኝነት (ክፍል 2)

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #11 | የኢየሱስ ትንሣኤ እውነተኝነት (ክፍል 2)

11:33 Apr 24, 2025
About this episode
የክርስቶስ ትንሣኤ የተለመዱ ታሪካዊ ክሥተቶችንና የተፈጥሮ ሕጎችን ሁሉ ዐልፎ የሚሄድ ታሪካዊ እውነት ነው። ሁሉን ቻዩ እግዚአብሔር የተለመዱ ተፈጥሯዊ ሕጎችንና ደንቦችን በሙሉ በመጣስ በክርስቶስ ትንሣኤ ድንቅ ተኣምራዊ ሥራውን ሠርቷል። የክርስቶስ ትንሣኤ ከሰዎች ጥበብና መረዳት፣ እንዲሁም ከተፈጥሮ ሂደት በላይ የሆነ ክሥተት ነው። በተጨማሪም ክሥተቱ ከእግዚአብሔር የማዳንና ፍጥረትን የማደስ ሥራ ጋራ የተቆራኘ ነው። 
Select an episode
0:00 0:00