የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #1 | የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ የእግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድ እና የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሥራ ነው

የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #1 | የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ የእግዚአብሔር አብ፣ እግዚአብሔር ወልድ እና የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሥራ ነው

20:16 Feb 15, 2025
About this episode
የኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ ታሪክ በከፍተኛ ደረጃ የተገለጠ ተኣምራዊ ክሥተት ሲሆን፣ አስፈላጊነቱና ጥቅሙም እጅግ ከፍ ያለ ነው። ይህም ሊሆን የቻለው በአንድ አገር ወይም አህጉር ብቻ በተወሰነ መልኩ ሳይሆን፣ የክርስቶስን ማንነት የሰው ልጆችን ምንነት፣ የፍጥረታትን ሁኔታ እና የሰማይንና የምድርን አፈጣጠር ሁሉ ባጠቃለለ መልኩ ትርጉም ሊሰጥ በሚችልበት መንገድ ነበር። በዚህ ፖድካስት እንደምንመለከትው ክርስቶስ ራሱና የአዲስ ኪዳን ጸሐፊዎች የክርስቶስ ትንሣኤ፣ ክርስቶስ የራሱን መለኮታዊ እና ሰብአዊ ማንነቱንና ያሳካቸውን ተግባራት በሙሉ በትንሣኤው ኀይሉ እንዳረጋገጠ እንገነዘባለን። 
Select an episode
0:00 0:00