HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
ዳግም የቪዛ ክልከላ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ላይ
0:00
Mar 11, 2026
Play Episode
About this episode
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የፊታችን ዐርብ ፖላንድ ውስጥ በሚጀምረው የዓለም አትሌቲክስ ውድድር ለመሳተፍ የሚያስችለውን ቪዛ እስካሁን አላገኘም ። ፖላንድ ለመግባት የሚያስፈልገውን የሸንገን ቪዛ ለማመልከት 45 ቀናት እንደሚያስፈልግ የጠቆሙ አሰልጣኝ ይህንኑ ከሦስት ወራት በፊት ብናገርም ሰሚ አጥቻለሁ ብለዋል ።
Select an episode
0:00
0:00
1x