ዳግም የቪዛ ክልከላ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ላይ
HomeDW | Amharic - News › Episode

ዳግም የቪዛ ክልከላ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ላይ

0:00 Mar 11, 2026
About this episode
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የፊታችን ዐርብ ፖላንድ ውስጥ በሚጀምረው የዓለም አትሌቲክስ ውድድር ለመሳተፍ የሚያስችለውን ቪዛ እስካሁን አላገኘም ። ፖላንድ ለመግባት የሚያስፈልገውን የሸንገን ቪዛ ለማመልከት 45 ቀናት እንደሚያስፈልግ የጠቆሙ አሰልጣኝ ይህንኑ ከሦስት ወራት በፊት ብናገርም ሰሚ አጥቻለሁ ብለዋል ።
Select an episode
0:00 0:00