በታዋቂ ሴቶች ላይ የበረታው ዲጅታል ጥቃት በኢትዮጵያ
HomeDW | Amharic - News › Episode

በታዋቂ ሴቶች ላይ የበረታው ዲጅታል ጥቃት በኢትዮጵያ

0:00 Mar 11, 2026
About this episode
አዲስ ፓወር ሃውስ የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በቅርቡ ባወጣው ጥናት፤ በኢትዮጵያ ታዋቂ ሴቶችን ኢላማ ያደረገ ዲጅታል ጥቃት ጨምሯል።ጥናቱ በቲክቶክ፣በፌስቡክ፣በቴሌግራም፣በዩቱብ እና በሊንክዴን ላይ በተለጠፉ1307 ይዘቶች ላይ ትንተና ያደረገ ሲሆን፤ በዚህም በታዋቂ ሴቶች ላይ ጥቃቱ የበረታ መሆኑን የተቋሙ ዳይሬክተር ሀና ለማ ገልፃለች።
Select an episode
0:00 0:00