HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
በታዋቂ ሴቶች ላይ የበረታው ዲጅታል ጥቃት በኢትዮጵያ
0:00
Mar 11, 2026
Play Episode
About this episode
አዲስ ፓወር ሃውስ የተባለ ሀገር በቀል ተቋም በቅርቡ ባወጣው ጥናት፤ በኢትዮጵያ ታዋቂ ሴቶችን ኢላማ ያደረገ ዲጅታል ጥቃት ጨምሯል።ጥናቱ በቲክቶክ፣በፌስቡክ፣በቴሌግራም፣በዩቱብ እና በሊንክዴን ላይ በተለጠፉ1307 ይዘቶች ላይ ትንተና ያደረገ ሲሆን፤ በዚህም በታዋቂ ሴቶች ላይ ጥቃቱ የበረታ መሆኑን የተቋሙ ዳይሬክተር ሀና ለማ ገልፃለች።
Select an episode
0:00
0:00
1x