ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው
HomeDW | Amharic - News › Episode

ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን ዛሬ በመላው ዓለም እየተከበረ ነው

0:00 Mar 8, 2026
About this episode
በየዓመቱ በጎርጎሪያኑ መጋቢት 8 ቀን የሚከበረው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን፤ የሴቶችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ እና ፖለቲካዊ ስኬቶችን የሚያከብር ዓለም አቀፍ በዓል ነው። በዓሉ «ለማግኘት መስጠት» / give to gain/በሚል መሪ ቃል በዓለም ለ115ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ እየተከበረ ነው።
Select an episode
0:00 0:00