እንወያይ፤ የነጻ ፕሬስ እና የጋዜጠኞች ፈቃድ መሰረዝ ተጽኖ በኢትዮጵያ
HomeDW | Amharic - News › Episode

እንወያይ፤ የነጻ ፕሬስ እና የጋዜጠኞች ፈቃድ መሰረዝ ተጽኖ በኢትዮጵያ

0:00 Mar 9, 2026
About this episode
ኢትዮጵያ ሰባተኛዉን አገራዊ ምርጫ ለማካሄድ ሽር ጉድ እያለች ባለችበት በአሁኑ ወቅትም ይሁን አስቀድሞ ጥቂት የማይባሉ የመገናኛ ብዙኃን ባለሞያዎች እና ጋዜጠኞች እንዲሁም በአመዛኙ "ነጻ" የሚባሉ ብዙኃን መገናኛ ዐውታሮች ፈቃዳቸው እየተሰረዘ፣ ጋዜጠኞቻቸውም የሥራ ፈቃዳቸዉን እየተነጠቁ ነዉ።
Select an episode
0:00 0:00