የጀርመን የአፍሪካ ቀንድ እና በኢትዮጵያ ላይ ያላት ፖሊሲ
HomeDW | Amharic - News › Episode

የጀርመን የአፍሪካ ቀንድ እና በኢትዮጵያ ላይ ያላት ፖሊሲ

0:00 Mar 9, 2026
About this episode
ጀርመን አፍሪካ ውስጥ ሰላምና ደኅንነታቸው የተጠበቁ እንዲሆኑ ከምትሻቸው አካባቢዎች መካከል የአፍሪካ ቀንድ አንደኛው ነው። የጀርመን የአፍሪካ ቀንድ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ በዋናነት ኢትዮጵያና ሶማሊያ ላይ የሚያተኩር ነው። 120 ዓመታት የዘለቀው የጀርመን እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የበለጠ እንዲጠናከር የጀርመን ፍላጎት ነው።
Select an episode
0:00 0:00