HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
በጀርመን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ሴቶች ማህበር
0:00
Mar 12, 2026
Play Episode
About this episode
በጀርመን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ሴቶች ማህበር በፍራንክፈርት ከተማ ባዘጋጀው መድረክ ላይ 130 ኛዉ የአድዋ ድል በዓል ብሎም ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን ታስቦ ዉሏል። በዝግጅቱ ላይ የፍራንክፈርት ከንቲባ በፍራንክፈርት የሴቶች ጉዳይ ዋና ተጠሪ ጨምሮ በጀርመን የኢትዮጵያ አንባሳደር እና ሌሎች ተጋባዥ የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።
Select an episode
0:00
0:00
1x