በሰሜን ወሎ ዞን ሙጃ ወረዳ መንገዶች መዘጋታቸው ያስከተለው ማኅበራዊ ቀውስ
HomeDW | Amharic - News › Episode

በሰሜን ወሎ ዞን ሙጃ ወረዳ መንገዶች መዘጋታቸው ያስከተለው ማኅበራዊ ቀውስ

0:00 Mar 16, 2026
About this episode
በሰሜን ወሎ ዞን ሙጃ ወረዳ በፋኖ ታጣቂዎችና በመንግስት የጸጥታ ኃይሎች መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት ሳቢያ የትራንስፖርት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ፣ ነፍሰ ጡር እናቶችና ህሙማን ለከፍተኛ ስቃይና ሞት እየተዳረጉ መሆኑ ተገለጸ።
Select an episode
0:00 0:00