HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
የኢዜማ እና የዎህዴግ የምረጡኝ ቅስቀሳ
0:00
Mar 17, 2026
Play Episode
About this episode
የኢትዮጵያ ለማህበራዊ ዜጎች ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ እንደአጠቃላይ የፓርቲው ማኔፌስቶ አሥር ነጥቦች ላይ ትኩረት መስጠቱን ዶክተር አወቀ ተናግረዋል ፡፡ አገረ መንግሥት ግንባታ ፣ ሰላም እና ፀጥታ ፣ማህበራዊ እና ምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮች ዋነኞች መሆናቸውን የጠቀሱት ዶክተር አወቀ ” ነገር ግን በምንወዳደርበት ኮሬ ዞን የሚታየው ዋናው የፀጥታ ችግር ነው
Select an episode
0:00
0:00
1x