HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
በአዲስ አበባ እና ደሴ መንገድ የአሽከርካሪዎች የደኅንነት ሥጋት አይሏል
0:00
Mar 12, 2026
Play Episode
About this episode
በአዲስ አበባ እና በደሴ መካከል ባለው የፌዴራል የሀገር አቋራጭ መንገድ ላይ በተለይም ከሸዋ ሮቢት ከተማ በኋላ ባሉ አካባቢዎች የሚፈጸሙ እገታዎች፣ ድብደባዎችና ዝርፊያዎች በመንገደኞችና በአሽከርካሪዎች ላይ ከፍተኛ የደህንነት ስጋት እየፈጠሩ መሆኑ ተነገረ ።
Select an episode
0:00
0:00
1x