የ«ፋይዳ» ዲጂታል መታወቂያ፡ በቴክኖሎጂ እድገት እና በዜጎች መብት መካከል ያለው ሚዛን
HomeDW | Amharic - News › Episode

የ«ፋይዳ» ዲጂታል መታወቂያ፡ በቴክኖሎጂ እድገት እና በዜጎች መብት መካከል ያለው ሚዛን

0:00 Mar 12, 2026
About this episode
መንግስት የኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን ለማፋጠን በሚል «ፋይዳ» የተሰኘውን ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ከባንክ አገልግሎቶች ጋር በግዴታ እያስተሳሰረ ይገኛል ። ። ይህ አሠራር የፋይናንስ ስርዓቱን ደህንነት እንደሚያጠናክር ቢነገርም፤ ሂደቱ እንዲሁም ፍጥነቱ የመረጃ ደኅንነት ጥያቄዎችን እያስነሳ ነው ።
Select an episode
0:00 0:00