HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
የ«ፋይዳ» ዲጂታል መታወቂያ፡ በቴክኖሎጂ እድገት እና በዜጎች መብት መካከል ያለው ሚዛን
0:00
Mar 12, 2026
Play Episode
About this episode
መንግስት የኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን ለማፋጠን በሚል «ፋይዳ» የተሰኘውን ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ከባንክ አገልግሎቶች ጋር በግዴታ እያስተሳሰረ ይገኛል ። ። ይህ አሠራር የፋይናንስ ስርዓቱን ደህንነት እንደሚያጠናክር ቢነገርም፤ ሂደቱ እንዲሁም ፍጥነቱ የመረጃ ደኅንነት ጥያቄዎችን እያስነሳ ነው ።
Select an episode
0:00
0:00
1x