HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት መሰረተልማት ስርቆት ለአደጋ ያሰገዋልን?
0:00
Mar 13, 2026
Play Episode
About this episode
በኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት የኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ ታጠቅ ነጋሽ ብሎን የተፈታበት ሃዲድ ተብሎ በማህበራዊ ሚዲያው የሚንሸራሸሩት ምስሎቹ ከዚህ በፊት የነበረ ነው ፣ይህ ከዓመታት በፊት ችግሩ የተከሰተበት “ከዲማ-ሰበታ” አከባቢ መሆኑንና ይህ ስፍራ አገልግሎት ከሚሰጥ የሃዲዱ መስመር ውጪ የሚገኝ አነስተኛ ቦታ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
Select an episode
0:00
0:00
1x