አሜሪካና እሥራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት የፈጠረው የነዳጅና ጋዝ እጥረት
HomeDW | Amharic - News › Episode

አሜሪካና እሥራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት የፈጠረው የነዳጅና ጋዝ እጥረት

0:00 Mar 13, 2026
About this episode
የመካከለኛ ምስራቅ ጦርነት አውሮፓን ዋጋ የሚያስከፍለው የነዳጅ ዘይትና ጋዝ እጥረትና የዋጋ ጭማሬ ብቻ አይደለም።ይልቁንም በዩክሬን ምክንያት በተዘዋዋሪ ህብረቱን የምትታገለውን ሩሲያን እያጎለበተና በዩክሬን እርዳታ ላይ ተጽኖ እየፈጠረ መሆኑም አሳሳቢ ጉዳይ ነው። የካውንስሉ ፕሬዝዳንት እስካሁን በዚህ ጦርነት አሸናፊ ሆና የወጣችው ሩሲያ ናት ብለዋል
Select an episode
0:00 0:00