HEARVO
Home
Podcasts
Categories
About
Search podcasts...
Home
›
DW | Amharic - News
› Episode
በጋሞ ዞን ጎርፍ እና በናዳ አደጋ የ64 ሰዎች ህይወት አለፈ
0:00
Mar 11, 2026
Play Episode
About this episode
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በመሬት ናዳ እና በጎርፍ አደጋ የ64 ሰዎች ህይወት አለፈ ፡፡ አደጋው ትናንት ሌሊት በጣለው ዝናብ የተከሰተው በዞኑ ካምባ ዙሪያ ፣ ጋጮ ባባ እና ቦንኬ በተባሉ ወረዳዎች ውስጥ ነው ፡፡ የዞኑ መስተዳድር የመሬት መንሸራተት በሚያሰጋቸው ገደላማና ተዳፋት ቦታዎች ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል ፡፡
Select an episode
0:00
0:00
1x